Bible Verses by Topic

ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ጥቅሶች

ኤርምያስ 23:5
እነሆ፥ ለዳዊት ጻድቅ ቍጥቋጥ የማስነሣበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እርሱም እንደ ንጉሥ ይነግሣል፥ ይከናወንለታልም፥ በምድርም ፍርድንና ጽድቅን ያደርጋል።
30
Pause     Prev     Next