Bible Verses by Topic

ተአምራት በብሉይ ኪዳን

1ኛ ነገሥት 17:1
በገለዓድ ቴስቢ የነበረው ቴስብያዊው ኤልያስ አክዓብን። በፊቱ የቆምሁት የእስራኤል አምላክ ሕያው እግዚአብሔርን! ከአፌ ቃል በቀር በእነዚህ ዓመታት ጠልና ዝናብ አይሆንም አለው።
30
Pause     Prev     Next