Bible Verses by Topic

በክርስቶስ ማን ነን

ፊልጵስዩስ 4:12-13
መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ። ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።
30
Pause     Prev     Next