Bible Verses by Topic

ተአምራት በብሉይ ኪዳን

ዘሌዋውያን 9:24
እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጣ፥ በመሠዊያውም ላይ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ስቡንም በላ፤ ሕዝቡም ሁሉ አይተው እልል አሉ፥ በግምባራቸውም ወደቁ።
30
Pause     Prev     Next